zetewahedo Posts

Amharic & English Bible

መጽሐፍ ቅዱስ በአማርኛና በእንግሊዝኛ (Amharic & English Bible)           ብሉይ ኪዳን Old Testament   አዲስ ኪዳን New Testament 1. ኦሪት ዘፍጥረት Genesis   1. የማቴዎስ ወንጌል Matthew 2. ኦሪት ዘጸአት Exodus   2. የማርቆስ ወንጌል Mark 3. ኦሪት ዘሌዋውያን Leviticus   3. የሉቃስ ወንጌል Luke 4. ኦሪት ዘኍልቍ Numbers   4. የዮሐንስ ወንጌል […]

Amharic & English Bible Read More »

ፀሎተ ንድራ

         ዓውደ ነገሥት                    ወፍካሬ ከዋክብት                      (ሥነ ምርምር)    በጥንታውያን የኢትዮጵያ ሊቃውንቶችና ጠበብቶች የተዘጋጀ                      ብሔራዊ ቅርስ                     ፲፱፻፶፫ ዓ.ም       ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ ሕግንም መተላለፍ ያደርጋል።ኃጢአትም እርሱ ሕግን መተላለፍ ነው።       እናንትም ታውቃላችሁ ክርስቶስ ኢየሱስ እንደተገለጠ ኃጢአታችንን ሊያስወግድ። ኃጢአትም በርሱ የለም። በእርሱ የሚኖር ሁሉ ኃጢአት አይሠራም ኃጢአት የሚሠራ ሁሉ

ፀሎተ ንድራ Read More »

Terms of Use

Version Date: 05th of May, 2023 Terms of Use Agreement By using this site, you agree to the conditions set forth below (this “Agreement”). If you disagree with any of the conditions of this Agreement, do not use this site. We reserve the right to change this Agreement at any time, so please check for

Terms of Use Read More »

ፆም እና ጥቅሙ

ፆም ማለት ምን ማለት ነው? ፆመ ፦ ተወ ” ታቀበ”ታረመ ካለው የግዕዝ ቃል የተገኘ ነው። ፍቺውም ምግብን መተው ‘ መከልከል’ መጠበቅ ማለት ነው።ፆም ማለት ሰውነት ከሚያስፈልጋቸው ነገሮች ሁሉ መከልከል መወሰን ማለት ነው። ወይም ለሰውነት የሚያምረውን የሚያስጎመጀውን ነገር መተው ማለት ነው ።ይኸውም ከጥሉላት ማለትም ቅባትነት ካላቸው ሥጋ ነክ ምግቦች መከልከልን ያመለክታል።ቅዱስ ዳዊት፡-“ጉልበቶቼ በጾም ደከሙ፤ሥጋዬም ቅባት በማጣት ከሳ።”

ፆም እና ጥቅሙ Read More »

ስግደት

የስግደት  ዓይነቶች ሦስት  ናቸው እነሱም፡– ሀ/ የባሕርይ ( የአምልኮ ) ስግደት ለ/ የጸጋ ስግደት ሐ/ የአክብሮት ስግደት በመባል በሦስት ይከፈላል ሀ/ የባሕርይ ስግደት፡– የባሕርይ ስግደት የሚሰገደው ለእግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡ ምክንያቱም እግዚአብሔር ጌትነትና ክብር የባሕርይው ስለሆነ ሁሉን ያስገኘ ሁሉን የፈጠረ ከሁሉ በላይ ነግሶ የሚኖር በባሕርይው ሞት በመንግስቱ ህልፈት፣ በሥልጣኑ ሽረት የሌለበት ስለሆነ ስግደት የባሕርይ ገንዘቡ ነው፡፡

ስግደት Read More »

ፍትሐት

ፍትሐት ፍትሐት ማለት ከኃጢአት እስራት መፍታት ወይም መፈታት ማለት ነው፡፡ ስለዚህም ለሞቱ ሰዎች የሚደረገው ጸሎት ጸሎተ ፍትሐት ይባላል። የሙታን ነፍሳት ከሥጋ እንደተለዩ እስከ እለተ ምጽአት ድረስ በማረፊያ ቦታ ይቆያሉ እንጂ በቀጥታ ወደ መንግስተ ሰማይ ወይም ወደ ገሃነመ እሳት እንደማይላኩ ቤተ ክርስቲያን የምታምነውና የምታስተምረው ትምህርት ነው፤ እስከ ፍርድ ቀን ድረስ የሚቆዩበትም ቦታ ለጻድቃን ገነት ሲሆን ለኃጢአተኞች

ፍትሐት Read More »

ጸሎተ ነብያት

የመጀመርያው የሙሴ ፀሎት ዘፀአት ምዕራፍ 15 ቁጥር 1 – 27 1፤ በዚያም ጊዜ ሙሴና የእስራኤል ልጆች ይህንን መዝሙር ለእግዚአብሔር ዘመሩ፥ እንዲህም ብለው ተናገሩ። በክብር ከፍ ከፍ ብሎአልና ለእግዚአብሔር እዘምራለሁ፤ ፈረሱንና ፈረሰኛውን በባሕር ጣለ።2፤ ጕልበቴ ዝማሬዬም እግዚአብሔር ነው፥ መድኃኒቴም ሆነልኝ፤ ይህ አምላኬ ነው አመሰግነውማለሁ፥ የአባቴ አምላክ ነው ከፍ ከፍም አደርገዋለሁ።3፤ እግዚአብሔር ተዋጊ ነው፥ ስሙም እግዚአብሔር ነው፥4፤

ጸሎተ ነብያት Read More »

ጋብቻ በቤተክርስቲያን

ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው፥(ኤፌ5:32) ምስጢረ ተክሊል ተክሊል የሚለው ቃል ከለለ ከሚለው ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም አከበረ ለየ ቀደሰ ለትልቅ ዓላማ ክብር አበቃ ማለት ነው፡፡ በመሆኑም ተክሊል ማለት ክብር ማለት ነው፡፡ በእግዚአብሔር የሚያምኑ ወንድና ሴት በካህናት ሥርዓተ ጸሎት ሁለቱ አንድ የሚሆኑበት ምስጢር፣ በሚታይ አገልግሎት የማይታይ ጸጋ የሚቀበሉበት ምስጢር ነው፡፡“ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል ከሚስቱም ጋር ይተባበራል

ጋብቻ በቤተክርስቲያን Read More »

ዳውንሎድ ሞባይል አፕ

ሶሻል ሚድያ ላይ ያግኙን

Copyright © 2010 – 2025 zetewahedo.com | All rights reserved.
error: Content is protected !!
Scroll to Top