ወላዲተ አምላክ በነገር ድኅነት
ዳግሚተ ሔዋን (አዲሲቱዋ ሔዋን ) ልዑለ ባሕርይ እግዚአብሔር << በአንተና በሴቲቱ በዘርህና በዘርዋ መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ : እርሱ እራስህን ይቀጠቅጣል አንተም ሰኮናውን ትነክሳለህ :: >> ( ኦሪት ዘፍጥረት ምህራፍ 3 ቁጥር 15 ) ሲል የተናገረው ይህ ተስፋ ትንቢት መፍቀሬ ስብእ የሆነው አምላክ ለሰው ልጆች ያለውን አምላካዊ የአድኅኖት ዕቅድና በጎ ፈቃድ የሚገልጥ መሪ ቃለ ተስፋ ነው […]
ወላዲተ አምላክ በነገር ድኅነት Read More »