zetewahedo Posts

በምስክሩ ታቦት ላይ ሆኜ አነጋግርሃለው

በምስክሩ ታቦት ላይ ሆኜ አነጋግርሃለው_ዘፀ 25፥22 _ሮሜ 16፥18 _2ኛ ጴጥ 3፥16 _ዘፍ 19፥1 _ኢያ 7፥6 _ዘዳ 32፥7 _ማር 9፥26 _መዝ 95፥9 _ዮሐ 1፥18_ዮሐ 4፥24———————————————————ታቦት ማለት ምን ማለት ነው?_ዘፀ 25፥22 _1ኛ ሳሙ 3፥18———————————————————–የታቦት ጥቅም ምንድን ነው?_ዮሐ 6፥54———————————————————-ታቦት ጣዖት ነውን?_ዘፀ 31፥18 _ዘፀ 32፥16 _2ኛ ቆሮ 6፥16 _ማቴ 22፥29 _2ኛ ጢሞ 3፥17————————————————————–ከሙሴ በኋላ ታቦት የለምን?_ዘፀ 34፥1-5 _ዘፀ 31፥1-6 […]

በምስክሩ ታቦት ላይ ሆኜ አነጋግርሃለው Read More »

ታቦት ምንድነው ጽላትስ

ስለ ታቦት(ጽላት) የሚነሱ ተደጋጋሚ ጥያቄዎች እና መልሶቻቸው! 1.ታቦት ምንድነው ጽላትስ?መልስ፡- ጽላት ማለት ቅዱስ ቃሉየተጻፈበት ሰሌዳ ማለት ነው(አስርቱ ትዕዛዛት የተጻፈበት)፡፡ ዘጸአት 34፥27-28፡፡ታቦት ደግሞ የጽላት ማደሪያ ነው፡፡(ጽላቱ የሚቀመጥበት) ዘጸ 40፥20፡፡2, እንደ ሙሴ ህግ አሰራራቸው ምን ይመስል ነበር?መልስ፦ ታቦት እንደሙሴ ሕግ የሚዘጋጀው ከግራር እንጨት ሆኖ ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፤ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል ቁመቱም አንድ ተኩል ይሁን ይልና

ታቦት ምንድነው ጽላትስ Read More »

ስለ ታቦት

ስለ ታቦት ታቦት ማለት ቤተ፣ አደረ ከሚለው የግዕዝ ቃል የወጣ ነው፡፡ ታቦት ማደሪያነቱ ለጽላተ ኪዳኑ ማደሪያና የእግዚአብሔርም መገለጫ ነው፡፡ ስለዚህ ያሉትን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጥቅሶች እንይ፡፡1. ኦሪት ዘጸአት 24÷8እግዚአብሔርም ሙሴን፦ ወደ እኔ ወደ ተራራው ውጣ፥ በዚያም ሁን እነርሱን ታስተምር ዘንድ እኔ የጻፍሁትን ሕግና ትእዛዝ የድንጋይም ጽላት እሰጥሃለሁ አለው።ሙሴና ሎሌው ኢያሱ ተነሡ ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ተራራ ወጣ።2.

ስለ ታቦት Read More »

ታቦት እና ጽላት

ታቦት እና ጽላት ትምህርት ሃይማኖት (የሃይማኖት ትምህርት) በሁለት ይከፈላል፡፡ይኸውም፦1 ኛ፡- ዶግማ 2 ኛ፡- ቀኖና በሚል ነው፡፡ዶግማ፡- ቃሉ የግሪክ ሲሆን ፍችውም እምነት ማለት ነው፡፡ቀኖና፡- ደግሞ ቃሉ የግሪክ ሲሆን ሥርዓት ማለት ነው፡፡ ከእነዚህ ከሁለቱ ዶግማ ወይም እምነት አይጨመርበትም፤ አይቀነስበትም፤ አይሻሻልም፤ ችግርና ፈተናም ቢመጣ እስከ ሞት ድረስ አጥብቀን የምንይዘው ነው፡፡ለምሳሌ ያህል ይህን ዓለም ካለመኖር ወደ መኖር አምጥቶ የፈጠረ፤ ቢመረምር

ታቦት እና ጽላት Read More »

ቅዱሳን መላእክት

ቅዱሳን መላእክት   ቅዱሳን መላእክት ከተፈጠሩባት ከመጀመሪያዋ እለተ እሁድ አንስቶ እስከ ዛሬ ወደፊት ለዘለዓለም እግዚአብሔርን በቅድስና የሚያገለግሉ ተፈጥሯቸው የተቀደሰ ሕይወታቸውም በንጽሕና የተሞላ ነው፡፡ ቅዱሳን መላእክት በመንፈሳዊ ዓለም እየኖሩ በሰማይና በምድር በእግዚአብሔርና በሰው ፊት የቅድስናን መንፈሳዊ ሥራ የሚሰሩ ረቂቅ ፍጡራን ናቸው፡፡ #‹‹መላእክት›› የቃሉ ትርጉም መላእክት የሚለው ቃል በ3 መንገድ ሊተረጐም ይችላል፡፡ ‹‹መላእክት›› ማለት፡- መልእክተኞች፣ ተላላኪዎች ማለት

ቅዱሳን መላእክት Read More »

የቅዱሳን መላእክት አማላጅነት

የቅዱሳን መላእክት አማላጅነት  በዲያቆን ኅብረት የሺጥላ ቅዱሳን መላእክት አማላጆቻችን ናቸው፡፡ ስለ ቅዱሳን መላእክት አማላጅነት በመጽሐፍ ቅዱስ በስፋት ተጽፏል፡፡ ይህንንም የተለያዩ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችን በመጥቀስና ትክክለኛ ትርጉማቸውን በምንረዳበት ጊዜ የምናገኘው ነው፡፡ የመላእክትን አማላጅነት በስድስት ዋና ዋና መንገዶች ከፍለን ለማየት እንችላለን፡፡ 1ኛ. መቆም የሚለውን ቃል ትክክለኛ ትርጉም በመረዳት፡- መቆም የሚለው ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በልዩ ልዩ ቦታዎች

የቅዱሳን መላእክት አማላጅነት Read More »

መላእክት

መላእክት አምላካችን እግዚአብሄር የቸርነቱን ብዛት ካሳየባቸው መንገዶች አንዱ ስነ-ፍጥረት ነው፡፡ አምላክ ከቸርነቱ ብቻ ተነስቶ እሱ ያለውን ፍቅር በመጋራት ይደሰቱ ዘንድ የራሳቸው ነፃ ፍቃድ ያላቸው ፍጥረታትን በሰባት ቀናት ፈጥሮ እንደጨረሰ በኦሪት ዘፍጥረት እናነባለን፡፡ ታዲያ ከፈጠራቸው ፍጥረታት መካከል በመፅሃፍ ቅዱስ ውስጥ ስለሁኔታቸው ጥቂት ብቻ ተጠቅሶ ከታለፉት ለየት ያለ አፈጣጠር ካላቸው ፍጥረታት ውስጥ አንዱ መላእክት ናቸው፡፡ *መላእክት ማለት

መላእክት Read More »

ኢየሱስ ፈራጅ ወይስ አማላጅ

【የመናፍቃን የሮሜ 8፡34 የማታለያ ጥቅስ ሲጋለጥ ከመጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ (የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ የሐዲስ ኪዳን ትርጓሜ መምህር) የኢየሱስን የባሕርይ አምላክነትና ከአብ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር የተካከለ መኾኑን ለማመን የተቸገሩና ፈራጅነቱን የካዱ ተጠራጣሪዎች ከሚያቀርቧቸው ጥያቄዎች አንደኛው በሮሜ 8፡34 ላይ ያለው ኀይለ ቃል ነው፡፡ ይኽ “እስመ ለሊሁ ያጸድቅ መኑ ዘይኴንን ክርስቶስ ሞተ ወተንሥአ እሙታን ወሀሎ ይነብር በየማነ

ኢየሱስ ፈራጅ ወይስ አማላጅ Read More »

ዳውንሎድ ሞባይል አፕ

ሶሻል ሚድያ ላይ ያግኙን

Copyright © 2010 – 2025 zetewahedo.com | All rights reserved.
error: Content is protected !!
Scroll to Top