zetewahedo Posts

እጣን

ስለ እጣን የመጽሐፍ ቅዱስ ማስረጃ ሃያ አራቱ ካህናተ ሰማይ ዕጣንን የተመላ ሰማያዊ ማዕጠንት በእግዚአብሔር ዙፋን ፊት እየሰገዱ ለአለም ድህነት የሚለምኑበት ነዉ፡፡ በቤተክርስቲያን ካህናት መንፈቀ ሌሊት ፡ በነገህ ጊዜ በቅዳሴ ጊዜ በየማዕዘኑ ዕጣን ያጥናሉ ቅዳሴውን ጸሎቱንና ልመናዉን ወደ እግዚአብሔር ያሳርጉበታል ፡፡ ስለ እጣን የመጽሐፍ ቅዱስ ማስረጃ ዘጸ 30፥1 የዕጣን መሰዊያዉን ስራ ከግራር እንጨት አድርገው። ዘጸ 30፥35 […]

እጣን Read More »

አማርኛ ታይፕ

 አማርኛ መፃፊያ ሶፍትዌር | Keyman for Amharic ☞ እዚህ በመጫን ይጠቀሙ በአማርኛ እንዴት ታይፕ አደርጋለሁ? አማርኛን ፊደሎችን በኮምፒውተር ላይ ታይፕ ለማድረግ የአማርኛ ድምጾችን ተቀራራቢ በሆነ የእንግሊዝኛ ፊደሎች በመፈለግ (“phonetic” በሚባል የቋንቋ አመለካከት) መጠቀም ይቻላል። ማንኛውንም የፊደል መደብ ስንጫን የምናገኘው ስድስተኛውን የአማርኛ ፊደል ወይም ሳድስ የሆነውን ፊደል ነው። ሌሎቹን ሆሄያቶች ለማግኘት የእንግሊዝኛ አናባቢ የሆኑትን ማለትም “vowels” አብሮ በመምታት

አማርኛ ታይፕ Read More »

ገነት – መንግስተ ሰማይ – ሲኦል እና ገሀነም

የገነት: መንግስተ ሰማይ ፡ ሲኦል እና ገሀነም ገነት :-በዚህ አለም ትሩፋት የሰሩ ቅዱሳን ፃድቃን እና ሰማዕታት የዚህ አለም ተጋድሏቸውን ከጨረሱ በኋላ ሲሞቱ ነፍሳቸው የምታርፍበት ቦታ ናት:: ስለገነት:- ሉቃ 23:43 “እየሱስም እውነት እውነት እልሀለሁ ዛሬ በገነት ከኔ ጋር ትሆናለህ አለው” 2ቆሮ 12:4 ” ወደ ገነት ተነጠቀ ሰውም ሊናገር የማይገባውን የማይነገረውን ቃል ሰማ”ራዕይ 2:7 “…ድል በነሳው በእግዚአብሄር

ገነት – መንግስተ ሰማይ – ሲኦል እና ገሀነም Read More »

አራቱ ዓለም ዐቀፍ ጉባዔያት

አንደኛው ዓለም ዐቀፍ ጉባዔ /የኒቂያ ጉባኤ/ (ሲኖዶስ) በ 325 ዓ.ም   መንስኤው አርዮስ የሚባል ካህን የምንፍቅና አስተምህሮ ነው፡፡ መንስኤው አርዮስ የሚባል ካህን የምንፍቅና አስተምህሮ ነው፡፡አርዮስ ፡- በ 260 ዓ.ም በሊቢያ ከግሪካዊ ክርስቲያን ቤተሰብ ተወለደ፡፡በእስክንድርያም በአንጾኪያም በከፍተኛ ደረጃ የመጽሐፍቶችን የስነ መለኮት ትምህርት ተምሯል፡፡የአንጾኪያው መምህሩ ሉቅያኖስ (የአርጌንስ ደቀመዝሙር እና የአንጾኪያ ትምህርት ቤት መስራች)ነበር፡፡የክህደት ትምህርቱ ለአንጾኪያዊያን አስተምህሮ የቀረበ ነው፡፡የንግግር

አራቱ ዓለም ዐቀፍ ጉባዔያት Read More »

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሃገር ባለውለታ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሃገር ባለውለታ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በኢትዮጵያ የሀገረ መንግሥት ግንባታ የማይተካ ሚና እንደ ነበራት ግልጽ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጥንታዊት፣ ታሪካዊትና ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን እንደመሆኗ መጠን አገራችን ኢትዮጵያ አሁን ከደረሰችበት የሥልጣኔና የእድገት ደረጃ ከመድረሷ በፊት ብራና ዳምጣ፣ ቀለም በጥብጣና ፊደል ቀርጻ ትምህርትና ሥልጣኔን ያስጀመረች፣ መጀመሪያው ዩኒቨርሲቲና የትምህርት

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሃገር ባለውለታ Read More »

ኢትዮጵያ የሚለው ቃል በመፅሃፍ ቅዱስ

በመጽሐፍ ቅዱስ ለ 43 ጊዜያት ያህል የተጠቀሰው የኢትዮጵያ ስም ኦሪት ዘፍጥረት 2፥13 የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል።   ኦሪት ዘኍልቍ 12፥1 ሙሴም ኢትዮጵያይቱን አግብቶአልና ባገባት በኢትዮጵያይቱ ምክንያት ማርያምና አሮን በእርሱ ላይ ተናገሩ።   መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ 19፥9 እርሱም፦ የኢትዮጵያ ንጉሥ ቲርሐቅ ሊወጋህ መጥቶአል የሚል ወሬ በሰማ ጊዜ ደግሞ ወደ ሕዝቅያስ መልእክተኞችን ላከ፥ እንዲህ ሲል፦

ኢትዮጵያ የሚለው ቃል በመፅሃፍ ቅዱስ Read More »

አሠርቱ ቃላት እና ስድስቱ ቃላተ ወንጌል

አሠርቱ ቃላት እና ስድስቱ ቃላተ-ወንጌል ሕግጋተ እግዚአብሔር ሕገ ልቦና (የሕሊና ሕግ):- አሠርቱ ቃላት: /አሠርቱ ትዕዛዛት/ /አሠርቱ ሕግጋት/ /ሕገ መጽሐፍ (ሕገ ኦሪት)/:- ስድስቱ ሕግጋት /ስድስቱ ትዕዛዘተ / /ስድስቱ ቃላተ/ ወንጌል:- አሥሩ አንቀጸ ብፁዓን:- በለተ ምጽአት ከጌታችን የምንጠየቃቸውና የምንመልሳቸው 6 ጥያቄዎች:- ከላይ በተራ ቁጥር የተዘረዘሩ ሕግጋት ማብራሪያ ተሰቶባቸዋል አንብበው ይጠቀሙ:+ +እግዚአብሔር አማላክ ፈጣሪ እንደመሆኑ ፈቃዱ የማይለወጥ ቀዋሚ

አሠርቱ ቃላት እና ስድስቱ ቃላተ ወንጌል Read More »

፹፩ (81) መፅሐፍ ቅዱስ

መጽሐፍ ቅዱስ 81 ወይስ 66 ? መጽሐፍ ቅዱስን ማን ጻፈው? – – – – – – – መጽሐፍ ቅዱስ ባለቤቱ እግዚአብሔር ሲሆን ጸሐፊዎቹ ግን ከእርሱ የተላኩ ቅዱሳን ሰዎች ናቸው፡፡ ጸሐፊዎቹ ብዛታቸውም ከአርባ ስምንት በላይ ሲሆን አንዳቸውም ያለ እግዚአብሔር ፈቃድ አልጻፉም፡፡ “በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው ተናገሩ” 2ጴጥ 1፡20 – – – – – –

፹፩ (81) መፅሐፍ ቅዱስ Read More »

ዳውንሎድ ሞባይል አፕ

ሶሻል ሚድያ ላይ ያግኙን

Copyright © 2010 – 2025 zetewahedo.com | All rights reserved.
error: Content is protected !!
Scroll to Top