ዳግም ምጽአት
ዳግም ምጽአት ( በዲ/ን ያሬድ መለሰ) ምጽአት መምጣት ማለት ሲሆን ዳግም የሚለው ቃል ሁለተኛ ምጽአት (መምጣት) የሚለውን ያመለክተናል ይህም የድርጊቱን መደገም የሚያመለክት ነው፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእናታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም መወለዱን የመጀመርያ መምጣት(ቀዳማዊ ምጽአት) ስንለው ዳግመኛ የጌታን ለፍርድ መምጣት ደግሞ ዳግም ምጽአት እንለዋለን፡፡ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የጌታችንን ዳግም መምጣት በዓመት ሦስት ጊዜያት ታስባለች […]